"የተጀመረውን ለውጥ ለማስቀጠል የፖለቲካ ድርጅቶች ሚና" በሚል ውይይት ተካሄደ

ኢትዮጵያ የፖለቲካ ፓርቲዎች ለተሻለ ሀገር ግንባታ መከፋፋልን በመተው አንድነታቸውን እንዲያጠናክሩ ጥሪ ቀረበ።

ኢትዮጵያ የፖለቲካ ፓርቲዎች ለተሻለ ሀገር ግንባታ መከፋፋልን በመተው አንድነታቸውን እንዲያጠናክሩ ጥሪ ቀረበ።

ይህ የተባለው ኦሮሚያ ሚዲያ ኔትወርክ ባለፈው ዕሁድ አዲስ አበባ ሂልተን ሆቴል "የተጀመረውን ለውጥ ለማስቀጠል የፖለቲካ ድርጅቶች ሚና" በሚል ርዕሰ በተዘጋጀ የውይይት መድረክ ነው።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

Your browser doesn’t support HTML5

"የተጀመረውን ለውጥ ለማስቀጠል የፖለቲካ ድርጅቶች ሚና" በሚል ውይይት ተካሄደ