የጄነራል ታደሰ ብሩ መታሰብያ ሃውልት ተመረቀ

የጄነራል ታደሰ ብሩ መታሰብያ ሃውልት

በፍቼ ከተማ የተገነባው የጄነራል ታደሰ ብሩ መታሰብያ ሃውልት እና የሰላሌ ኦሮሞ ባህል ማዕከል ትናንት ተመርቀዋል።

ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ በምረቃው ሥነ-ሥርዓት ላይ ባሰሙት ንግግር "ሁሉም ስው ከጀኔራል ታደሰ ብሩ የዓላማ ፅናትን መማር አለበት" ብለዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

የጄነራል ታደሰ ብሩ መታሰብያ ሃውልት ተመረቀ