"ማዕከላዊ እሥር ቤት ይዘጋል፣ ወደ ሙዚዬምነትም ይቀየራል" - ጠ/ሚኒስትር ኃይለማርያም

  • መለስካቸው አምሃ
ጠ/ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ በአሁኑ ወቅት በእሥር ላይ የሚገኙ የፖለቲካ እሥረኞች እንደሚፈቱና በዓቃቢ ሕግ የተመሰረተባቸው ክስም እንደሚቋረጥ ገለፁ፡፡

ጠ/ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ በአሁኑ ወቅት በእሥር ላይ የሚገኙየፖለቲካ እሥረኞች እንደሚፈቱና በዓቃቢ ሕግ የተመሰረተባቸው ክስም እንደሚቋረጥ ገለፁ፡፡

ማዕከላዊ እየተባለ የሚጠራው የማሰቃያ ምረመራ እሥር ቤት ይዘጋል፣ ወደ ሙዚዬምነትም ይቀየራል ብለዋል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

"ማዕከላዊ እሥር ቤት ይዘጋል፣ ወደ ሙዚዬምነትም ይቀየራል" - ጠ/ሚኒስትር ኃይለማርያም