የጣሊያን ጠቅላይ ሚኒስትር ጁሴፔ ኮንቴ በአሥመራ

ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ እና የጣሊያን ጠ/ሚኒስትር ጁሴፔ ኮንቴ በሁለቱ ሀገሮቻቸውና በአካባቢው ጉዳዮች ላይ ዛሬ ሰፊ ውይይት ማድረጋቸው ተገለፀ፡፡

ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ እና የጣሊያን ጠ/ሚኒስትር ጁሴፔ ኮንቴ በሁለቱ ሀገሮቻቸውና በአካባቢው ጉዳዮች ላይ ዛሬ ሰፊ ውይይት ማድረጋቸው ተገለፀ፡፡

ሁለቱ መሪዎች አሥመር በሚገኘው ቤተ መንግሥት ውይይት ካደረጉ በኋላ ግንኙነታቸውን ለማጠናከር መስማማታቸውን ጠቅሶ የአሥመራው ዘጋቢያችን ብርሃነ በርሄ ተከታዩን አጭር ዘገባ ልኳል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

Your browser doesn’t support HTML5

የጣሊያን ጠቅላይ ሚኒስትር ጁሴፔ ኮንቴ በአሥመራ