ጠቅላይ ሚንስትር አብይ አህመድና የኦሮሚያ ክልል ፕሬዚዳንት አቶ ለማ መገርሳ የወለጋ ስታድዮም የመጀመሪያ ምዕራፍ መረቁ

ጠቅላይ ሚንስትር አብይ አህመድና የኦሮሚያ ክልል ፕሬዚዳንት አቶ ለማ መገርሳ የወለጋ ስታድዮም የመጀመሪያ ምዕራፍ መረቁ

ጠቅላይ ሚንስትር አብይ አህመድና የኦሮሚያ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ለማ መገርሳ የወለጋ ስታድዮም የመጀመሪያ ምዕራፍ መረቁ። ከነቀምቴና ምስራቅ ወለጋ ዞን ከተወከሉ ነዋሪዎች ጋር ውይይት አድርገዋል።

ኅብረተሰቡ ሰላሙን ከጠበቀ የተለያዩ የኢንቨስትመንት ዕድሎች ወደ አካባቢው እንደሚመጡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ተናግረዋል። እያቀፉ እንጂ እየገፉ መኖር አይቻልም ያሉት ዶክተር አብይ ለወጣቶችም መልዕክት አስተላልፈዋል።

(ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ)

Your browser doesn’t support HTML5

ጠቅላይ ሚንስትር አብይ አህመድና የኦሮሚያ ክልል ፕሬዚዳንት አቶ ለማ መገርሳ የወለጋ ስታድዮም