ዜና የኢትዮጵያው ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማሪያም ደሳለኝ የሥልጣን መልቀቂያ ደብዳቤ አስገቡ ፌብሩወሪ 15, 2018 መለስካቸው አምሃ Rescuers rush to help people trapped in their homes in the town of Erftstadt, southwest of Cologne. Aerial pictures, like this one provided by the Cologne district government, show what appears to be a massive sinkhole. አስተያየቶችን ይዩ የኢትዮጵያው ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማሪያም ደሳለኝ ከድርጅት የመሪነት መንበራቸውና ከጠቅላይ ሚኒስትርነት ሥልጣናቸው ለመልቀቅ ጥያቄ ማቅረባቸውን ይፋ አደረጉ፡፡ አዲስ አበባ — የኢትዮጵያው ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማሪያም ደሳለኝ ከድርጅት የመሪነት መንበራቸውና ከጠቅላይ ሚኒስትርነት ሥልጣናቸው ለመልቀቅ ጥያቄ ማቅረባቸውን ይፋ አደረጉ፡፡ ከድርጀት መሪነትና ከሥልጣናቸው ለመልቀቅ ጥያቄ ያቀረቡት የሀገሪቱ ችግር መፍትሄ አካል ለመሆን ስለፈለጉ መሆኑንም ገለፁ፡፡ በተለይ የሀገሪቱ ወጣቶች በጠቅላላ ደግሞ የሀገሪቱ ሕዝቦችም የአደራ ጥሪ አቀረቡ፡፡ ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡ Your browser doesn’t support HTML5 የኢትዮጵያው ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማሪያም ደሳለኝ የሥልጣን መልቀቂያ ደብዳቤ አስገቡ