ኢትዮጵያ እና ቱርክ በውሃ ልማትና በመከላከያ ዘርፎች ስምምነት ተፈራረሙ

  • መለስካቸው አምሃ

ፎቶ ፋይል፦አምባሳደር ዲና ሙፍቲ

ኢትዮጵያ እና ቱርክ በውሃ ልማትና በመከላከያ ዘርፎች ስምምነት መፈራረማቸውን የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ጽ/ቤት ይፋ አደረገ። ስምምነቶቹ የሁለቱን ሃገሮች ግንኙነት ወደ ላቀ ደረጃ ከፍ አድርጎታል ተብሏል።

“የኢትዮጵያ መንግሥት በአሸባሪነት በፈረጀው የህወሓት ቡድን ድርጊቶች የዩናይትድ ስቴትስ መንግሥት ያሳየው አቋም ፤ ከሁለቱ ሃገሮች ጠንካራ እና ለአያሌ ዓመታት ከኖረ ግንኙነት አኳያ የማይመጥን ነው” ሲሉ የኢትዮጵያ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ለአሜሪካው ልዩ ልዑክ አስታወቁ።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ፡

Your browser doesn’t support HTML5

ኢትዮጵያ እና ቱርክ በውሃ ልማትና በመከላከያ ዘርፎች ስምምነት ተፈራረሙ