የጠ/ሚ ዐቢይ እና የተፎካካሪ ፓርቲዎች ውይይት

  • መለስካቸው አምሃ

ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ፤ ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ፣ ፕሮፌሰር መረራ ጉዲና

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና ተፎካካሪ ፓርቲዎች ባደረጉት ውይይት መንግሥት የጀመረው ህግን የማስከበር እርምጃ በብዙዎች ሲደገፍ ቅሬታዎችም ተንፀባርቀዋል።

በብሔራዊ መግባባት ላይ ተከታታይ ውይይቶች ለማካሄድ የመነሻ ጥናቶች የሚያቀርብ ኮሚቴም ተመስርቷል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

Your browser doesn’t support HTML5

የጠ/ሚ ዐቢይ እና የተፎካካሪ ፓርቲዎች ውይይት