በኬንያ፣ በስደት ላይ የሚገኙ ጋዜጠኞች፥ “ሚዲያ ግሩፕ” የተሰኘ ተቋም በሚሰጠው የአጋርነት ሥልጠና ዕድል(ፌሎውሺፕ) አማካይነት፣ በሞያቸው ሥራቸውን ለመቀጠል የሚያስችል ድጋፍ እያገኙ ናቸው፡፡
ቪክቶሪያ አሙንጋን ከናይሮቢ ኬንያ ያደረሰችንን ዘገባ፣ ኤደን ገረመው ወደ አማርኛ መልሳዋለች።
Your browser doesn’t support HTML5
በኬንያ በስደት ላይ ያሉ ጋዜጠኞች ሥራቸውን እንዲቀጥሉ የሚያግዘው ማዕከል
በኬንያ፣ በስደት ላይ የሚገኙ ጋዜጠኞች፥ “ሚዲያ ግሩፕ” የተሰኘ ተቋም በሚሰጠው የአጋርነት ሥልጠና ዕድል(ፌሎውሺፕ) አማካይነት፣ በሞያቸው ሥራቸውን ለመቀጠል የሚያስችል ድጋፍ እያገኙ ናቸው፡፡
ቪክቶሪያ አሙንጋን ከናይሮቢ ኬንያ ያደረሰችንን ዘገባ፣ ኤደን ገረመው ወደ አማርኛ መልሳዋለች።