የከምባታ ሕዝብ ኮንግረስ ከኢ- ዜማ ጋር ተዋኸደ

  • መለስካቸው አምሃ

ኢ - ዜማ

የከምባታ ሕዝብ ኮንግረስ ከኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትኅ ፓርቲ /ኢዜማ/ ጋር መዋሃዱን ፓርቲው አስታውቋል።

ውኅደቱ በአባላቱ ፈቃድና በኮንግረሱ ደንብ መሠረት መፈፀሙን የቀድሞ የከምባታ ሕዝብ ኮንግረስ ሊቀመንበር አረጋግጠዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

የከምባታ ሕዝብ ኮንግረስ ከኢ- ዜማ ጋር ተዋኸደ