ስድስት ፓርቲዎች አንድ ሃገራዊ ፓርቲ ለመመሥረት ተስማሙ።
አዲስ አበባ —
በ350 ወረዳዎች ውስጥ መዋቅሩን መዘርጋቱን ያመለከተው አዲሱ ውኅድ ፓርቲ የሚቀጥለው ሃገራዊ ምርጫ እንዲተላለፍ እንደሚፈልግ አስታውቋል።
መንግሥት ሕግን ለማስከበር ሥራ የተለየ ትኩረት እንዲሰጥ መሪዎቹ ጠይቀዋል።
ለተጨማሪ ዘገባ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5