የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ በአካሄደው ስብሰባ በጠ/ሚኒስትር ዐብይ አሕመድ የቀረቡትን የአስተዳደር ወሰንና የማንነት ጉዳዮች ኮሚሽን፣ እንደዚሁም የዕርቅ ሰላም ኮሚሽን አባላት ሹመት አፅድቋል፡፡
አዲስ አበባ —
የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ በአካሄደው ስብሰባ በጠ/ሚኒስትር ዐብይ አሕመድ የቀረቡትን የአስተዳደር ወሰንና የማንነት ጉዳዮች ኮሚሽን፣ እንደዚሁም የዕርቅ ሰላም ኮሚሽን አባላት ሹመት አፅድቋል፡፡
የሁለቱ ኮሚሽኖች መቋቋምና የአባላቱ መሾም ከአስተዳደር ወሰንና ከማንነት እንደዚሁም ከሰላም ጋር ተያይዞ የሚነሱና ሲጓተቱ የቆዩ ጉዳዮችን ለመፍታት እንደሚያግዝ በአብዛኞቹ የፓርላማ አባላት ታምኖበታል፡፡ የአስተዳደር ወሰንና የማንነት ኮሚሽን መቋቋሙን ሲቃወም የቆየው ህወሓት ተወካዮች ግን፣ የአባላቱንም ሹመት ተቃውመዋል፡፡
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የተለያየ ሹመቶችን አፀደቀ