የመላ አፍሪካ ዶክተሮች ጉባዔ በአዲስ አበባ

  • እስክንድር ፍሬው

Stathoscope


Your browser doesn’t support HTML5

የመላ አፍሪካ ዶክተሮች ጉባዔ በአዲስ አበባ


ለአፍሪካ የጤና ባለሙያዎች የጋራ መድረክ ይፈጥራል የተባለ የመላ አፍሪካ የሕክምና ዶክተሮችና የጤና ጉባዔ ከሁለት ሣምንታት በኋላ አዲስ አበባ ላይ ይካሄዳል፡፡

በዓይነቱ በአፍሪካ የመጀመሪያ እንደሆነ የተገለፀው ጉባዔ የሚዘጋጀው በአሜሪካ፣ በአውሮፓና በአፍሪካ ከሚገኙ የጤና ባለሙያዎች ማኅበራትና ድርጅቶች ጋር በመተባበር ነው፡፡

እስክንድር ፍሬው ከሚያዘጋጁት ድርጅቶች ተወካዮች ጋር ተነጋግሯል፤ ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡