“ጳጉሜ” የኢትዮጵያውያን መዝናኛ ማዕከል በሎስ አንጀለስ ካሊፎርኒያ

“ጳጉሜ” የኢትዮጵያውያን መዝናኛ ማዕከል በሎስ አንጀለስ ካሊፎርኒያ ተሸላሚዎች

“ጳጉሜ” የኢትዮጵያውያን መዝናኛ ማዕከል በሎስ አንጀለስ ካሊፎርኒያ ውስጥ ከተመሰረተ አንድ ዓመቱ ነው።

“ጳጉሜ” የኢትዮጵያውያን መዝናኛ ማዕከል በሎስ አንጀለስ ካሊፎርኒያ ውስጥ ከተመሰረተ አንድ ዓመቱ ነው።

እሑድ መጋቢት ሦስት ቀን ባዘጋጀው የዕውቅናና የማክበሪያ ቀን፣ ለሦስት ኢትዮጵያውያን ሽልማት ሰጥቶ አክብሯቸዋል።

“ጳጉሜ” የኢትዮጵያውያን መዝናኛ ማዕከል በሎስ አንጀለስ ካሊፎርኒያ ተሸላሚዎች

እነዚህ የአክብሮት ቀን የተዘጋጀላቸውና ሽልማት ያገኙ ኢትዮጵያውያን እነማን ናቸው? የአመራረጡ መስፈርትስ ምን ነበር?

አዲሱ አበበ ሌሎች ጥያቄዎችንም አንስቶ የማዕከሉን ዳይሬክተር ዳንኤል አርጋውን አነጋግሮ ለዛሬ ኢትዮጵያውያን በአሜሪካ ፕሮግራሙ አዘጋጅቶታል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

Your browser doesn’t support HTML5

“ጳጉሜ” የኢትዮጵያውያን መዝናኛ ማዕከል በሎስ አንጀለስ ካሊፎርኒያ