የትናንቱን የእሬቻ በዓል መደናቀፍና የተከሰተውን ጉዳት ተከትሎ በተለያዩ የኦሮሚያ ክልል ከተሞች ተቃውሞ መቀስቀሱን፣ የአንድ ተቃዋሚ ፓርቲ መሪ ተናገሩ።
አዲስ አበባ —
በሌላ በኩል ደግሞ አንድ የመንግስት ባለስልጣን ይህን ሳያስተባበሉ ድርጊቱ የጸረ ሠላም ሃይሎች እንደሆነ ገልጸዋል።
ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5