“ዩናይትድ ስቴይትስ የሰብዓዊ መብት ለሚጥሰው የኢትዮጵያ መንግሥት እርዳታ ታቁም” በሰሜን አሜሪካ የኦሮሞ ማሕበረሰብ

  • ሔኖክ ሰማእግዜር

በሰሜን አሜሪካ የኦሮሞ ማሕበረሰብ የተቃውሞ ሠልፍ - በዲሲ

በሠሜን አሜሪካ፣ በዋሺንግተን ዲሲና አካባቢው የሚኖሩ የኦሮሞ ማሕበረሰብ ዛሬ ሠላማዊ ሠልፍ አድርገዋል፡፡

በዋይት ሃውስ፣ በዓለም ባንክና በዩናይትድ ስቴርስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ደጃፍ ተካሂዷል፡፡ "በኢትዮጵያ ውስጥ በኦሮሚያ ክልል፤ በዜጎች ላይ እየደረስ ያለውን እስራት፣ ግድያ እና የመብት ረገጣ እንቃወማለን" በማለትም የርሀብ አድማ አቅደዋል፡፡ በሠላማዊ ሠልፉ ላይ የነበሩ አስተያየቶቻቸውን ለቪኦኤ ሰጥተዋል፡፡

ሔኖክ ሰማእግዜር ዘግቦታል፡፡

Your browser doesn’t support HTML5

“ዩናይትድ ስቴይትስ የሰብዓዊ መብት ለሚጥሰው የኢትዮጵያ መንግሥት እርዳታ ታቁም” በሰሜን አሜሪካ የኦሮሞ ማሕበረሰብ