በሠሜን አሜሪካ፣ በዋሺንግተን ዲሲና አካባቢው የሚኖሩ የኦሮሞ ማሕበረሰብ ዛሬ ሠላማዊ ሠልፍ አድርገዋል፡፡
ዋሺንግተን ዲሲ —
በዋይት ሃውስ፣ በዓለም ባንክና በዩናይትድ ስቴርስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ደጃፍ ተካሂዷል፡፡ "በኢትዮጵያ ውስጥ በኦሮሚያ ክልል፤ በዜጎች ላይ እየደረስ ያለውን እስራት፣ ግድያ እና የመብት ረገጣ እንቃወማለን" በማለትም የርሀብ አድማ አቅደዋል፡፡ በሠላማዊ ሠልፉ ላይ የነበሩ አስተያየቶቻቸውን ለቪኦኤ ሰጥተዋል፡፡
ሔኖክ ሰማእግዜር ዘግቦታል፡፡
Your browser doesn’t support HTML5