የኦሮሚያ እና የሶማሌ ክልል ግጭት እያነጋገረ ነው

  • እስክንድር ፍሬው

ዶ/ር ነገሪ ሌንጮ የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት ኃላፊ

በኢትዮጵያ ሶማሌ እና በኦሮሚያ ክልል አዋሳኝ ወረዳዎች የሚካሄደውን ግጭት ለማስቆም መንግሥት ጣልቃ እንዲገባ የተለያዩ የፖለቲካ ፓርቲዎች ጥሪ አቀረቡ፡፡

በኢትዮጵያ ሶማሌ እና በኦሮሚያ ክልል አዋሳኝ ወረዳዎች የሚካሄደውን ግጭት ለማስቆም መንግሥት ጣልቃ እንዲገባ የተለያዩ የፖለቲካ ፓርቲዎች ጥሪ አቀረቡ፡፡

በኦሮሚያ የሚንቀሳቀሱት እነዚሁ የክልል ፓርቲዎች መግለጫውን ያወጡት ሰሞኑን ቀጥሏል ያሉትን ግጭት መነሻ በማደረግ ነው፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

የኦሮሚያ እና የሶማሌ ክልል ግጭት እያነጋገረ ነው