የኦሮሞ ሚዲያ ኔትወርክ የብዙሃን መገናኛ ድርጅት የገንዘብ ማሰባሰቢያ በዓል እያዘጋጀ ነው

  • መለስካቸው አምሃ
የኦሮሞ ሚዲያ ኔትወርክ የብዙሃን መገናኛ ድርጅት እስከ ግማሽ ቢሊዮን ብር ሊያስገኝ የሚችል የገንዘብ ማሰባሰቢያ በዓል እያዘጋጀ መሆኑን አስታወቀ።

የኦሮሞ ሚዲያ ኔትወርክ የብዙሃን መገናኛ ድርጅት እስከ ግማሽ ቢሊዮን ብር ሊያስገኝ የሚችል የገንዘብ ማሰባሰቢያ በዓል እያዘጋጀ መሆኑን አስታወቀ።

/OMN/ በኢትዮጵያ የመገናኛ ብዙሃን አሠራር አስተዋፅዖ ለማድረግ ያለውን ተስፋም ገልጿል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

Your browser doesn’t support HTML5

የኦሮሞ ሚዲያ ኔትወርክ የብዙሃን መገናኛ ድርጅት የገንዘብ ማሰባሰቢያ በዓል እያዘጋጀ ነው