"የአፋን ኦሮሞ ፊደል /ቁቤ/ ቅደም ተከተል ተለውጧል መባሉ እውነት አይደለም" ሲሉ አዲስ አበባ የሚገኘው የአሜሪካ ኢምባሲ ባለሥልጣን ተናገሩ፡፡
አዲስ አበባ —
በመላው ኢትዮጵያ የሚገኙ የማስተማሪያ ቋንቋዎች ፊደላትም፣ በነበራቸው ቅደም ተከተል እንዲቀጥሉ ድጋፋችንን አንሰጣለን አሉ፡፡
በኤምባሲው የኢንፎርሜሽን ክፍል ኃላፊ ኒኮላስ ባርኔት ይህንን የተናገሩት በቅርቡ በርካታ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች ላይ የሕፃናትን ንባብ ለማሻሻል በተካሄደ ጥናት የአፋን ኦሮሞ ፊደላት ወይም ቁቤ ቅደም ተከተል ተቀይሯል የሚለውን ውዝግብ ተከትሎ ነው።
ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፈይል ያድምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
"የአፋን ኦሮሞ ፊደል /ቁቤ/ ቅደም ተከተል አልተለወጠም" -የአሜሪካ ኢምባሲ ባለሥልጣን