በኦሮሚያ ክልል ቀደም ሲል በተነሱት የክልሉ አመራሮች ምትክ አዲስ መሾማቸው ታውቋል።
አዲስ አበባ —
የኦሮሚያ ክልል ምክር ቤት ሰሞኑን ባካሄደው አስቸኳይ ስብሰባ አቶ ለማ መገርሳን የክልሉ ፕሬዚዳንት አድርጎ መርጧል፡፡
በኦሮሚያ የተጀመረው ሹም ሽር በፌደራል መንግሥቱ ካቢኔም እንደሚቀጥል ይጠበቃል፡፡
እስክንድር ፍሬው ዘገባ አለው፡፡
ዝርዝሩን ከተያያዘው ድምጽ ያድምጡ
Your browser doesn’t support HTML5