በኦሮምያ የአዋሽ ወንዝ ሙላት ባስከተለው ጎርፍ ጉዳት ደረሰ

የአዋሽ ወንዝ ሙላት በኦሮምያ ክልል አምስት ዞኖች ውስጥ ከአስር ሺህ (10,000) ሔክታር በላይ ሰዎች ላይ ጉዳት ማድረሱን የኦሮምያ አደጋ መከላከል እና ዝግጁነት ኮሚሽን አስታወቀ።

በጎርፍ መጥለቅለቁ ከአንድ መቶ ስልሳ በላይ በአዝእርት የተሸፈነ የእርሻ ማሳ ማውደሙም ተገልጿል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

በኦሮምያ የአዋሽ ወንዝ ሙላት ባስከተለው ጎርፍ ጉዳት ደረሰ