"ከኦሮምያ ክልል የተፈናቀለ የአማራ ክልል ተወላጅ አርሶ አደር የለም" - የአካባቢው ባለሥልጣናት

  • እስክንድር ፍሬው

በምዕራብ ሸዋ ነዋሪ የሆኑ የአማራ ክልል ተወላጅ አርሶ አደሮች አቤቱታ ለማቅረብ ወደ አዲስ አበባ በመጡበት ወቅት

ከኦሮምያ ክልል ምዕራብ ሸዋ ዞን ዳኖ ወረዳ የተፈናቀለ አንድም የአማራ ክልል ተወላጅ አርሶ አደር የለም ሲሉ የአካባቢው ባለሥልጣናት ተናግረዋል፡፡

ከኦሮምያ ክልል ምዕራብ ሸዋ ዞን ዳኖ ወረዳ የተፈናቀለ አንድም የአማራ ክልል ተወላጅ አርሶ አደር የለም ሲሉ የአካባቢው ባለሥልጣናት ተናግረዋል፡፡

አርሶ አደሮቹ ባቀረቡት አቤቱታ እና በመፍትሄው ላይ ከአካባቢው ባለሥልጣናት ጋር ከመግባባት ላይ መደረሱን የገለፁት ደግሞ ከሥፍራው የተመለሱ የአማራ ክልል ከፍተኛ ባለሥልጣን ናቸው፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

"ከኦሮምያ ክልል የተፈናቀለ የአማራ ክልል ተወላጅ አርሶ አደር የለም" - የአካባቢው ባለሥልጣናት