የፖለቲካ እሥረኞችን መፍታት ሀገሪቱ ከጋባችበት አጣብቂኝ ለማውጣት ያግዛል - ፓርቲዎች

  • መለስካቸው አምሃ

መኢአድ እና ሰማያዊ ፓርቲ

ኢህአዴግ እሥረኞችን ለመፍታትና ማዕከላዊን ለመዝጋት በወሰደው አቋም ወላዋይነትን አሳይቷል ሲሉ የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት/መኢአድ/እና ሰማያዊ ፓርቲ ነቅፈዋል።

ኢህአዴግ እሥረኞችን ለመፍታትና ማዕከላዊን ለመዝጋት በወሰደው አቋም ወላዋይነትን አሳይቷል ሲሉ የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት/መኢአድ/እና ሰማያዊ ፓርቲ ነቅፈዋል።

የፖለቲካ እሥረኞችን ያለ ምንም ቅድመ ሁኔታ መፍታት ሀገሪቱን ከጋባችበት አጣብቂኝ ለማውጣት የሚያግዝ ነው ብለዋል።

መንግሥት በበኩሉ በኢትዮጵያ አንድም የፖለቲካም ሆነ የህሊና እሥረኛ የለም ሲል በድጋሚ ገልጿል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

የፖለቲካ እሥረኞችን መፍታት ሀገሪቱ ከጋባችበት አጣብቂኝ ለማውጣት ያግዛል - ፓርቲዎች