ሀገርን ከጥፋት ለመታደግ የሚያስችል፣ አስቸኳይ አገራዊ ምክክር እንዲካሔድ፣ “በትብብር እንሠራለን” ያሉ አምስት ፓርቲዎች ጥሪ አቀረቡ።
አስቸኳይ አገራዊ ምክክሩ፣ በኹሉን አቀፍ አገራዊ ምክክር ኮሚሽኑ ከሚከናወነው መርሐ ግብር ጋራ፣ “የማይቀላቀልና ሊምታታ የማይገባው” እንደኾነም ትብብሩ አስታውቋል፡፡
ሙሉ ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
Your browser doesn’t support HTML5
የባሕር ዳር ከተማ ነዋሪዎች ጤፍን ጨምሮ በሸቀጣ ሸቀጦች ዋጋ መናር ተማረዋል
ሀገርን ከጥፋት ለመታደግ የሚያስችል፣ አስቸኳይ አገራዊ ምክክር እንዲካሔድ፣ “በትብብር እንሠራለን” ያሉ አምስት ፓርቲዎች ጥሪ አቀረቡ።
አስቸኳይ አገራዊ ምክክሩ፣ በኹሉን አቀፍ አገራዊ ምክክር ኮሚሽኑ ከሚከናወነው መርሐ ግብር ጋራ፣ “የማይቀላቀልና ሊምታታ የማይገባው” እንደኾነም ትብብሩ አስታውቋል፡፡
ሙሉ ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።