በዶ/ር መረራ ጉዲና የሚመሰክሩ የዓቃቤ ሕግ ምስክሮች ስም ዝርዝር ለተከሳሽ እንዳይደርስ ተወሰነ

  • መለስካቸው አምሃ

ዶ/ር መረራ ጉዲና

በዶ/ር መረራ ጉዲና ላይ የሚመሰክሩ የዓቃቤ ሕግ ምስክሮች ስም ዝርዝር ለተከሳሽ እንዳይደርስ የፌደሬሽን ምክር ቤት ወሰነ፡፡

በዶ/ር መረራ ጉዲና ላይ የሚመሰክሩ የዓቃቤ ሕግ ምስክሮች ስም ዝርዝር ለተከሳሽ እንዳይደርስ የፌደሬሽን ምክር ቤት ወሰነ፡፡

ዶ/ር መረራ ከታሰሩ ከአስራ አንድ ወራት በኋላ ዛሬ ለፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አስራ ዘጠነኛ ምድብ ወንጀል ችሎት የእምነት ክህደት ቃላቸውን ሰጥተዋል፡፡

ፍርድ ቤቱ ተለዋጭ ቀጠሮ ቆርጧል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

በዶ/ር መረራ ጉዲና የሚመሰክሩ የዓቃቤ ሕግ ምስክሮች ስም ዝርዝር ለተከሳሽ እንዳይደርስ ተወሰነ