ኦሮምያ አካባቢዎች በተቀሰቀሰ ተቃውሞ በሰዎች ላይ ጉዳት ደረሰ

አቶ ጃዋር መሀመድ ጤንነት እየተሰማቸው እንዳልሆነ ለፍርድ ቤት መግለፃቸውን ተከትሎ በአንዳንድ የኦሮምያ አካባቢዎች በተቀሰቀሰ ተቃውሞ የሰዎች ሕይወት ያለፈበት ጉዳት መድረሱን ቪኦኤ ያነጋገራቸው ነዋሪዎች ገልፀዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

ኦሮምያ አካባቢዎች በተቀሰቀሰ ተቃውሞ በሰዎች ላይ ጉዳት ደረሰ