በመቀሌው ጉባዔ ያልተሳተፉት ሦስት የፖለቲካ ድርጅቶች ጉዳይ

የድርጅቶቹ አርማ

በመቀሌው ጉባኤ እንድንሳተፍ ብንጋበዝም ላለመሳተፍ በመወሰናችን "አልተሳተፍንም" ይላሉ።

የኦጋዴን ብሔራዊ ነጻ አውጭ ግንባር - ኦብነግ፣ የኦሮሞ ነጻ አውጭ ግንባር - ኦነግ እና የኦሮሞ ፌድራሊስት ኮንግሬስ - ኦብኮን መሪዎች በቀጥታ ጠይቀን ያገኘነው ዝርዝሩን ይዟል።

Your browser doesn’t support HTML5

የመቀሌው ጉባኤ ያልተሳተፉት ሶስት ድርጅቶች ጉዳይ