ኦብነግ - ሃገራዊ ፓርቲ

የጎዴው የኦብነግ ስብሰባ

የኦጋዴን ብሔራዊ ነፃነት ግንባር /ኦብነግ/ ክልላዊ ሳይሆን ሃገርአቀፍ ፓርቲ በመሆን በዴሞክራሲያዊ መንገድ ለመንቀሳቀስና ለኢትዮጵያዊያን ሁሉ ሕይወት መሻሻል የበኩሉን አስተዋፅዖ ለማድረግ እንደሚሠራ አስታወቀ።

ኦብነግ ለስድስት ቀናት ባካሄደው አራተኛ መደበኛ ጉባዔው መክፈቻ ላይ የኦነግ፣ የኢዜማና የአብን አመራር አባላት ተገኝተዋል።

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

ኦብነግ - ሃገራዊ ፓርቲ