ዋሺንግተን፤ ዲሲ —
Your browser doesn’t support HTML5
ኦብነግ ኦጋዴን ውስጥ ጥቃት መሠንዘሩን ይናገራል፤ መንግሥት “ኦብነግ የለም” ይላል
የኦጋዴን ብሔራዊ ነፃአውጭ ግንባር በካሉብ አካባቢ ሰሞኑን በርካታ ጥቃቶች ፈፅሜ ብዙ ጉዳት አደረስኩ ይላል፡፡
የኢትዮጵያ መንግሥት ግን የኦጋዴን ነፃ አውጭ ግንባር ብሎ እራሱን የሚጠራው ድርጅት ሕልውናው ያከተመ ነው፤ የተፈፀመ ጥቃትም፣ የደረሰ ጉዳትም የለም ብሏል፡፡