የኦነግ ውዝግብ

አዲስ አበባ /ኢትዮጵያ/

በውዝግብ ውስጥ የሚገኙት የኦሮሞ ነፃነት ግንባር አመራሮች የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ በቅርብ ባስተላለፈው ውሳኔ ላይ ቅሬታ ያላቸው መሆኑን ሁለቱም ወገኖች ገለፁ።

ቦርዱ በበኩሉ ጉዳዩን እያየ ያለው ሁለቱም ወገኖች ያቀረቡት ክስ መሰረት አድርጎ እንጂ ጣልቃ ገብነት ለመፈጸም አይደለም ብሏል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

የኦነግ ውዝግብ