የትግራይ ክልል በሰላማዊ መንገድ ትግል ለሚያደርጉ ሁሉ ድጋፉን እንደሚሰጥ አስታወቀ። የክልሉ መንግሥት ይህንን ያስታወቀው በዛሬው ዕለት ወደ ኢትዮጵያ ለገቡ የኦሮሞ ነፃነት ግንባር ሠራዊት አባላት አቀባበል ላይ በተደረገ ንግግር ነው።
ዛላንበሳ —
የኦሮሞ ነፃነት ግንባር ሠራዊት አባላት ትላንት በዛላንበሳ በኩል ወደ ኢትዮጵያ ሲገቡ በአዲግራት፣ በውቅሮና በመቀሌ አቀባበል እንደተደረጋለቸው ታውቋል።
(ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ)
Your browser doesn’t support HTML5