ኦነግ ከመንግሥት የደረሰውን ስምምነት ተግባራዊነት ላይ እየሰራ ነው

ከኢትዮጵያ መንግሥት ጋር አሥመራ ላይ የደረሰውን ስምምነት ተግባራዊ ለማድረግ በቁርጠኛነት እየሠራ መሆኑን የኦሮሞ ነፃነት ግንባር /ኦነግ/ ገልጿል።

ከኢትዮጵያ መንግሥት ጋር አሥመራ ላይ የደረሰውን ስምምነት ተግባራዊ ለማድረግ በቁርጠኛነት እየሠራ መሆኑን የኦሮሞ ነፃነት ግንባር /ኦነግ/ ገልጿል።

ከታጣቂዎች ጋር ለመወያየትና የስምምነቱን አፈፃፀም ለማመቻቸት መሪዎቹ ወደ የአካባቢው እንደሚንቀሳቀሱ የኦነግ ምክትል ሊቀመንበር አቶ አራርሳ ቢቂላ ተናግረዋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

ኦነግ ከመንግሥት የደረሰውን ስምምነት ተግባራዊነት ላይ እየሰራ ነው