አፍሪካና ፀሃይዋ

Your browser doesn’t support HTML5

በበርካታ የአፍሪካ ሀገራት የሚኖሩ ሰዎች አስተማማኝ የሆነ የኤሌክትሪክ ሃይል ባለማግኘታቸው ሲቸገሩ ይታያሉ። የኤሌክትሪክ መስመር በደጃቸው ያላለፈ ገጠራማ ቦታዎችም በርካታ ናቸው። ባለፉት አምስት አመታት የኤሌክትሪክን ሃይል ለሁሉም ማዳረስ የሚቻልበትን መንገድ ሲያጠኑ የቆዩ ባለሙያዎች አዲስ ሃሳብ አፍልቀዋል። የዩናይትድ ስቴትስ መንግስትም በሚልዮኖች የሚቆጠር ዶላር ይህንን ዕቅድ ተግባራዊ ለማድረግ መድቧል።