ኦፌኮ ከኦህዴድ ጋር ሊነጋገር መሆኑን አስታወቀ

  • መለስካቸው አምሃ
ፓርቲያቸው ከኦሮሚያ ገዥ ኦህዴድ ለመነጋገር መወሰኑን ዶ/ር መረራ ጉዲና አስታወቁ፡፡

ፓርቲያቸው ከኦሮሚያ ገዥ ኦህዴድ ለመነጋገር መወሰኑን ዶ/ር መረራ ጉዲና አስታወቁ፡፡ የኦፌኮ ሊቀመንበር ዶ/ር መረራ ጉዲና ለአሜሪካ ድምፅ እንዳሉት ፓርቲያቸው ለመነጋገር የወሰነው በታሳሪዎች መፈታት፣ በፖለቲካ ምኅዳሩና በክልሉ በሚያጋጠሙ እንቅፋቶች ላይ ነው፡፡

ትናንት ከተካሄደው የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግሬስ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ስብሰባ በኋላ ዶ/ር መረራን ያነጋገራቸው እስክንድር ፍሬው ነው ተከታዩን ዘገባ ልኳል፡፡

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

ኦፌኮ ከኦህዴድ ጋር ሊነጋገር መሆኑን አስታወቀ