የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግሬስ /ኦፌኮ/ ተቀዳሚ ምክትል ሊቀመንበር አቶ በቀለ ገርባ፣ በ30 ሺህ ብር ዋስትና ከእሥር እንዲፈቱ የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት አዘዘ፡፡
አዲስ አበባ —
የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግሬስ /ኦፌኮ/ ተቀዳሚ ምክትል ሊቀመንበር አቶ በቀለ ገርባ፣ በ30 ሺህ ብር ዋስትና ከእሥር እንዲፈቱ የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት አዘዘ፡፡
የፍርድ ቤቱ ውሳኔ የዋስትና ጉዳይ መሠረታዊ መሆኑን፣ አፅንዖት ሰጥቶ የተነተነ ነው ሲሉ የአቤት ባይ ጠበቃ ተናገሩ፡፡
በአለፈው ነሃሴ ወር መጀመሪያ ላይ በበታች ፍርድ ቤት ውሳኔ የዋስ መብታቸው ተነፍጓቸው የነበሩት አቶ በቀለ ገርባ የፌደራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት የቀደመውን ውሳኔ በመሻር ለ30 ሺህ ብር የሚበቃ ዋስትና አቅርበው ከእስር እንዲፈቱ አዘዘ፡፡
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
አቶ በቀለ ገርባ በ30 ሺህ ብር ዋስትና እንዲፈቱ ፍ/ቤት ትዕዛዝ አስተላለፈ