ኦዴፓና ኢዜማ በወቅቱ ሁኔታ ላይ

  • መለስካቸው አምሃ
ኢትዮጵያውያን ከሚለያዩን ይልቅ የጋራችን የሆኑ እሴቶች ይበልጣሉ ሲል የኦሮሞ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ዛሬ መግለጫ አውጥቷል፡፡

የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትኀ ፓርቲ ለውጡ የተገኘው በመላው ኢትዮጵያ መሆኑን የዘነጉና የቆየ ቁርሾ በማንሳት ሰላምና በመረጋጋት እንዳይኖር ይጥራሉ ያላቸውን ኃይሎች አወገዘ፡፡

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

ኦዴፓና ኢዜማ በወቅቱ ሁኔታ ላይ