ለኢትዮጵያ የድርቅ ተጎጂዎች የሚፈለገው ዕርዳታ አጣዳፊ መሆኑ ተገለፀ

  • እስክንድር ፍሬው
ቁጥራቸው በ3 ሚሊዮን ለጨመረው ለኢትዮጵያ የድርቅ ተጎጂዎች፣ የሚፈለገው ዕርዳታ አጣዳፊ መሆኑንና አሁኑኑ መመጣት እንዳለበት የተበባሩት መንግሥታት የሰብዓዊ ጉዳዮች ማስተባበሪያ ጽ/ቤት አስታወቀ፡፡

ቁጥራቸው በ3 ሚሊዮን ለጨመረው ለኢትዮጵያ የድርቅ ተጎጂዎች፣ የሚፈለገው ዕርዳታ አጣዳፊ መሆኑንና አሁኑኑ መመጣት እንዳለበት የተበባሩት መንግሥታት የሰብዓዊ ጉዳዮች ማስተባበሪያ ጽ/ቤት አስታወቀ፡፡

ጽ/ቤቱ ይሄን ያስታወቀው በቅርቡ ይፋ የተደረገውን የሰብዓዊ ዕርዳታ ጥያቄ ሰነድ መነሻ በማደርግ ነው፡፡

በቅርቡ ይፋ የተደረገው የሰብዓዊ ዕርዳታ ጥያቄ ሰነድ /ኤችአር ዲ/ እንዳመለከተው በድርቁ ምክንያት የአስቸኳይ ጊዜ የምግብ ዕርዳታ የሚያስፈልጋቸው ኢትዮጵያውያን ቁጥር በከፍተኛ ሁኔታ ጨምሯል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

ለኢትዮጵያ የድርቅ ተጎጂዎች የሚፈለገው ዕርዳታ አጣዳፊ መሆኑ ተገለፀ