የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚደንት ባራክ ኦባማ በቅርቡ የጃፓኑዋን ሂሮሺማ ከተማ ይጎበኛሉ

Your browser doesn’t support HTML5

ፕረዚደንት ኦባማ እ.አ. አ. በ1945 ዓመት ምህረት በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ወቅት የአሜሪካ የጦር አውሮፕላኖች በዓለም የመጀመሪያውን አቶሚክ ቦምብ የጣሉባትን ከተማ በመጎብኘት የመጀመሪያ የዩናይትድ ስቴትስት ፕሬዚደንት ይሆናሉ።