ሰሜን ኮሪያ ትላንት ያካሄደችውን የቦሊስቲክ ሚሳይል ሙከራን ጃፓንና ደቡብ ኮሪያ አወገዙ።
ሰሜን ኮሪያ ትላንት ያካሄደችውን የቦሊስቲክ ሚሳይል ሙከራን ጃፓንና ደቡብ ኮሪያ አወገዙ።
የቦሊስቲክ ሚሳይል ሙከራ የተካሄደው ፒዮንግያንግ የኑክሌር ጦር መሣሪያዎች ማምረቷን እንድታቆም ዓለምአቀፍ ማስጠንቀቁያ እየተሰጣት ባለበት ወቅት ነው።
Your browser doesn’t support HTML5
የሰሜን ኮሪያን የቦሊስቲክ ሚሳይል ሙከራ ጃፓንና ደቡብ ኮሪያ አወገዙ
በዋይት ሃውስ ቤተ መንግሥት መግለጫ መሣረት ሰሜን ኮሪያ ትላንት የሞከረችው መካከለኛ ርቀት ተጓዥ ቦሊስቲክ ሚሳይል ባለፉት ወራት ከተኮሰቻቸው ያነሰ ርቀት የሚሄድ ነው።
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5
የሰሜን ኮሪያን የቦሊስቲክ ሚሳይል ሙከራ ጃፓንና ደቡብ ኮሪያ አወገዙ