ያለፈው የኢትዮጵያና የኤርትራ ግጭት ከመጀመሩ በፊት ደብረ ማርቆስ ከተማ ውስጥ ይኖሩ የነበሩ ኤርትራዊያን ከሃገር እንዲወጡ ሲደረግ ጥለውት የሄዱትን ሃብትና ንብረታቸውን የከተማዪቱ ነዋሪዎች ሰሞኑን መልሰው ማስረከባቸው ታውቋል።
ባህር ዳር —
ያለፈው የኢትዮጵያና የኤርትራ ግጭት ከመጀመሩ በፊት ደብረ ማርቆስ ከተማ ውስጥ ይኖሩ የነበሩ ኤርትራዊያን ከሃገር እንዲወጡ ሲደረግ ጥለውት የሄዱትን ሃብትና ንብረታቸውን የከተማዪቱ ነዋሪዎች ሰሞኑን መልሰው ማስረከባቸው ታውቋል።
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
የቀድሞ ጎረቤታሞች መገናኘት በደብረ ማርቆስ