የሳህል ታጣቂዎች ወደ ናይጄሪያ መግባታቸው አሳሳቢ ሆኗል

  • ቪኦኤ ዜና

በአፍሪካ የሳህል ቀጠና አካባቢ የሚንቀሳቀሱ ታጣቂዎች ከቤኒን ጋር የሚያዋስኑ ድንበሮችን አቋርጠው ወደ ሰሜን ምዕራብ ናይጄሪያ መግባታቸውን የሚገልፅ አዲስ ሪፖርት መውጣቱን ተከትሎ የቀጠናው የፀጥታ ተንታኞች የናይጄሪያ ባለሥልጣናት ጥንቃቄ እንዲያደርጉ እያስጠነቀቁ ነው።

Your browser doesn’t support HTML5

የሳህል ታጣቂዎች ወደ ናይጄሪያ መግባታቸው አሳሳቢ ሆኗል

ቲሞቲ ኦቢየዙ ከአቡጃ ያደረሰንን ዘገባ ስመኝሽ የቆየ በዛሬው አፍሪካ ነክ ርእሶች ይዛዋለች።