ኒውዚላንድ ውስጥ በሚገኙ ሁለት መስጂድ ላይ የደረሰ ጥቃት፣ እስካሁን ባለን መረጃ መሰረት፣ 49 ሞተው ከ20 በላይ መቁሰላቸው ተገለፀ።
ዋሺንግተን ዲሲ —
ሦስት ወንዶችና አንዲት ሴት በቁጥጥር ሥር ውለዋል። ጎረቤት አውስትራልያ በሰጠችው አስተያየት፣ ጥቃቱን ያደረሱት አክራሪ ቀኝ ክንፍ ሽብርተኞች ናቸው ትላለች።
ሦስት ወንዶችና አንዲት ሴት በቁጥጥር ሥር ውለዋል። ጎረቤት አውስትራልያ በሰጠችው አስተያየት፣ ጥቃቱን ያደረሱት አክራሪ ቀኝ ክንፍ ሽብርተኞች ናቸው ትላለች።