ኒውዚላንድ ውስጥ በሚገኙ ሁለት መስጂድ ላይ የደረሰ ጥቃት፣ እስካሁን ባለን መረጃ መሰረት፣ 49 ሞተው ከ20 በላይ መቁሰላቸው ተገለፀ።
ዋሺንግተን ዲሲ —
ሦስት ወንዶችና አንዲት ሴት በቁጥጥር ሥር ውለዋል። ጎረቤት አውስትራልያ በሰጠችው አስተያየት፣ ጥቃቱን ያደረሱት አክራሪ ቀኝ ክንፍ ሽብርተኞች ናቸው ትላለች።