ከስድስት በላይ በሆኑ ፓርቲዎችና እንቅስቃሴዎች ውኅደት የተቋቋመው ሃገርቀፍ ፓርቲ መሥራች ጉባዔውን ዛሬ ጀምሯል፡፡ መጠሪያ ስሙንም በሙሉ ድምፅ አፅድቋል፡፡
አዲስ አበባ —
ፓርቲው ፌደራላዊ የመንግሥት አወቃቀርና ፕሬዚዳንታዊ የአስተዳደር ሥርዓትን እንደሚያራምድ በረቂቅ ፖለቲካ መርኃ ግብሩ ገልጿል፡፡
ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5