የፓርቲዎች ቅሬታ እና የምርጫ ቦርድ መልስ

  • መለስካቸው አምሃ

ምርጫ 2013 ይካሄድባቸዋል በተባሉ የሃገሪቱ ክፍሎች የሚገኙ የምርጫ ክልሎች በሙሉ የዕጩዎች ምዝገባ እየተከናወነ መሆኑን ብሄራዊ የምርጫ ቦርድ አስታወቀ።

ተፎካካሪ ፓርቲዎች በበኩላቸው እስካሁን ያልተከፈቱ የምርጫ ክልል ጽ/ቤቶች መኖራቸውን እና የፀጥታ እና ሌሎች ችግሮች እንቅፋት እየፈየፈጠሩባቸው መሆኑን ይናገራሉ። የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግሬስ/ኦፌኮ/ አንድም ዕጩ ያላስመዘገበ መሆኑን አመልክቷል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

የፓርቲዎች ቅሬታ እና የምርጫ ቦርድ መልስ