ዋሺንግተን ዲ.ሲ. - ናይሮቢ —
ኬንያ ዋና ከተማ ናይሮቢና በአካባቢዋ በሚገኙ ስደተኞች ላይ በመንግሥቱ እየተፈፀመ ነው የሚሉት አፈሣና እሥራት በእጅጉ እያሣሰባቸው መሆኑን ስደተኞቹ እየገለፁ ነው፡፡
የኬንያ መንግሥት በሃገሪቱ ውስጥ እየደረሱ ያሉት ፍንዳታዎች ለፀጥታዬ አደጋና ሥጋት ደቅነዋል በሚል ስደተኞች ወደዚያ ሲገቡ ወደየተመደቡባቸው ሠፈሮቻቸው እንዲመለሱ በቅርቡ ማስታወቂያ አውጥቶ እንደነበረ ይታወሣል፡፡
ከዚያ ማስታወቂያ ወዲህ ባለፉት ከአምስት እስከ ሰባት በሚሆኑ ቀናት ብዙ ስደተኞች እየታፈሱና እየተንገላቱ መሆኑ ይሰማል፡፡
ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5
ኬንያ ዋና ከተማ ናይሮቢና በአካባቢዋ በሚገኙ ስደተኞች ላይ በመንግሥቱ እየተፈፀመ ነው የሚሉት አፈሣና እሥራት በእጅጉ እያሣሰባቸው መሆኑን ስደተኞቹ እየገለፁ ነው፡፡
የኬንያ መንግሥት በሃገሪቱ ውስጥ እየደረሱ ያሉት ፍንዳታዎች ለፀጥታዬ አደጋና ሥጋት ደቅነዋል በሚል ስደተኞች ወደዚያ ሲገቡ ወደየተመደቡባቸው ሠፈሮቻቸው እንዲመለሱ በቅርቡ ማስታወቂያ አውጥቶ እንደነበረ ይታወሣል፡፡
ከዚያ ማስታወቂያ ወዲህ ባለፉት ከአምስት እስከ ሰባት በሚሆኑ ቀናት ብዙ ስደተኞች እየታፈሱና እየተንገላቱ መሆኑ ይሰማል፡፡
ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡