የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 19ኛ ወንጀል ችሎት የፌዴራሉ አቃቤ ሕግ በአሸባሪነት ክስ በመሰረተባቸው በነከድር መሐመድ ላይ እስከ አምስት አመት ተኩል የሚደርስ የእስር ቅጣት ጣለባቸው።
አዲስ አበባ —
ፍርድ ቤቱ የጥፋተኝነት ውሳኔ ያስተላለፈባቸው ተከሳሾቹ አንከላከልም ካሉ በኋላ እንደነበረ ከጠበቆቻቸው አንዱ ይናገርሉ፤ ጠበቃው ይግባኝ እንደሚሉም ገልፀዋል።
ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5