የፌዴራሉ አቃቤ ሕግ በአሸባሪነት ክስ በመሰረተባቸው በነከድር መሐመድ ላይ የእስር ቅጣት ጣለባቸው

  • መለስካቸው አምሃ

የኢትዮጵያ ከፍተኛ ፍርድቤት

የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 19ኛ ወንጀል ችሎት የፌዴራሉ አቃቤ ሕግ በአሸባሪነት ክስ በመሰረተባቸው በነከድር መሐመድ ላይ እስከ አምስት አመት ተኩል የሚደርስ የእስር ቅጣት ጣለባቸው።

ፍርድ ቤቱ የጥፋተኝነት ውሳኔ ያስተላለፈባቸው ተከሳሾቹ አንከላከልም ካሉ በኋላ እንደነበረ ከጠበቆቻቸው አንዱ ይናገርሉ፤ ጠበቃው ይግባኝ እንደሚሉም ገልፀዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

የፌዴራሉ አቃቤ ሕግ በአሸባሪነት ክስ በመሰረተባቸው በነከድር መሐመድ ላይ የእስር ቅጣት ጣለባቸው