ሕንዱዋ የንግድ መዲና ሙምባይ ውስጥ በሚገኝ ባለ አራት ፎቅ ሕንፃ ላይ በደረሰ ቃጠሎ ቢያንስ አሥራ አምስት ሰው መሞቱና ብዙዎች መቁሰላቸው ታውቋል።
ዋሺንግተን ዲሲ —
ሕንዱዋ የንግድ መዲና ሙምባይ ውስጥ በሚገኝ ባለ አራት ፎቅ ሕንፃ ላይ በደረሰ ቃጠሎ ቢያንስ አሥራ አምስት ሰው መሞቱና ብዙዎች መቁሰላቸው ታውቋል።
ከሞቱት ውስጥ ብዙዎቹ ሴቶች ናቸው፣ የቃጠሎውን ምክንያት ለማወቅ ክትትሉ ቀጥሏል።