በማኅበራዊ ሚዲያ ላይ ሐሰተኛ መረጃ መስፋፋቱን ተከትሎ፣ በሞዛምቢክ የሚገኙ ጋዜጠኞች ኾን ተብለውም ሆነ ባለማወቅ የሚጋሩ ሐሰተኛ መረጃዎችን ለመዋጋት ግንባር ቀደም ኾዋል።
አማሪሊስ ጉሌ በዚህ ዙሪያ ከማፑቶ ያደረሰንን ዘገባ፣ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
Your browser doesn’t support HTML5
በሞዛምቢክ ጋዜጠኞች ሐሰተኛ መረጃን ለመዋጋት ጥረታቸውን አጠናቅረው ቀጥለዋል
በማኅበራዊ ሚዲያ ላይ ሐሰተኛ መረጃ መስፋፋቱን ተከትሎ፣ በሞዛምቢክ የሚገኙ ጋዜጠኞች ኾን ተብለውም ሆነ ባለማወቅ የሚጋሩ ሐሰተኛ መረጃዎችን ለመዋጋት ግንባር ቀደም ኾዋል።
አማሪሊስ ጉሌ በዚህ ዙሪያ ከማፑቶ ያደረሰንን ዘገባ፣ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።