ኢትዮጵያዊ የመካከለኛ ርቀት የኦሎምፒክ ጀግና የሻምበል ምሩፅ ይፍጠር የቀብር ሥነ ስርዓት ትላንት በመንበረ ፀባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ተፈፅሟል።
አዲስ አበባ —
ኢትዮጵያዊ የመካከለኛ ርቀት የኦሎምፒክ ጀግና የሻምበል ምሩፅ ይፍጠር የቀብር ሥነ ስርዓት ትላንት በመንበረ ፀባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ተፈፅሟል።
ለዓመታት ያህል የኢትዮጵያን ስም ላስጠራው አርማና ምልክቷ ሆኖ ላገለገለው ለዚህ አትሌት ቋሚ መታሰብያ ሊቆምለት እንደሚገባ በቀብር ሥነ ስርዓቱ ላይ የተገኙ አንዳንድ አስተያየት ሰጪዎች ተናግረዋል።
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5