ተመራጩ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትረምፕ ሕጋዊ የመኖሪያ ፈቃድ ማረጋገጫ ሰነድ የሌላቸውን ስደተኞች ከሀገር ለማስወጣት የወጠኑት ዘመቻ በዩናይትድ ስቴትስ ታሪክ ከሁሉ ግዙፉ ይሆናል ሲሉ ቃል ገብተዋል። ይሁንና አተገባበር እና ሕጋዊነቱ ጥያቄዎችን ያስነሳል።
Your browser doesn’t support HTML5
አዲሱ የትረምፕ አስተዳደር ስደተኞችን ከሀገር የሚያስወጣበትን ዘመቻ በጦር ሠራዊቱ ለመደገፍ እየተሰናዳ ነው
የአሜሪካ ድምጿ የኢሚግሬሽን ጉዳዮች ዘጋቢ አሊን ባሮስ የዩናይትድ ስቴትስ ጦር ሠራዊት በእነዚህ እቅዶች ሊሳተፍ የሚችልበትን መንገድ ትቃኛለች።
ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።